Posted time January 6, 2025

Vacancy Announcement

Ethiopian Construction Works Corporation-Geosynthetics Industrial Works PLC. ECC-GIW

S. N. Job title Required Quantity Required Qualifications &  Experience Salary in Birr
1 Main Cashier 1 From recognized college /TVET level IV /10+3/ diploma in Accounting/ Banking & Insurance or other relevant field of study and 2 years related work experience and operating different type of cash register machine

Or

From recognized college/ TVET level  III /10+2/ certificate in Accounting/ Banking & Insurance or other relevant field of study and 4 years related work experience  and operating different type of cash register machine

21,904.00

 

 

 

ስለዚህ በድርጅቱ ለመቀጠር ፍላጎት ያለው አመልካች በግንባር በመቅረብ ወይም info@giwethiopia.com.et email address of ECC-GIW CV ብቻ በመላክ መመዝገብ ይቻላል፡፡ አመልካቾች ለፈተና ሲጠሩ ወይም በግንባር ሲያመለክቱ ዋናውን የትምህር ማስረጃ ከነፎቶኮፒው እና 1 ጉርድ ፎተግራፍ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡የድርጅቱ የሥራ ቦታ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 5 አጠገብ ከአሽከሪካሪዎች ማሰልጠኛ ወረድ ብሎ የኢትዮጵያ ኮንሥትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን  የቀደሞ ውሃ ሥራዎች (ውሃ ልማት) ቅጥር ግቢ ውስጥ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፣

  1. የምዝገባ ጊዜ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 የሥራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡
  2. ሁሉም የሥራ ልምዶች ከምረቃ ወይም ከሥልጣና በኋላ መሆን አለባቸው፡፡
  3. ሥርዝ ድልዝ ያለው ወይንም የተጭበረበረ ሰነድ ማቅረብ በሕግ ያስቀጣል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-4395503-06 ወይም በ0114-717274 ደውለው ይጠይቁ ወይም የድርጅቱን ዌብ ሳይት www.giwethiopia.com.et Tender & Vacancy ይጎብኙ፡፡